አትሌት ገመቹ ጎዳና እና ፅጌ ዱጉማ በሲሌዢያ ዳይመንድ ሊግ አሸነፉ

ገመቹ ጎዳና በ3000 ሜትር መሰናክል የኦሊምፒክ እና የዓለም ሻምፒዮኑን ሱፊያን ኤል ባካሊን አሸንፏል

በፖላንድ ሲሌዢያ በተካሄደው የዋንዳ ዳይመንድ ሊግ ውድድር ኢትዮጵያውያኑ አትሌት ገመቹ ጎዳና እና አትሌት ፅጌ ዱጉማ ከፍተኛ ውጤት አስመዝግበዋል። ገመቹ ጎዳና በወንዶች 3000 ሜትር መሰናክል የኦሊምፒክ እና የዓለም ሻምፒዮኑን ሞሮኮአዊውን ሱፊያን ኤል ባካሊን በመረታት አሸናፊ ሲሆን፣ ፅጌ ዱጉማ በሴቶች 1500 ሜትር ውድድር የመጀመሪያ ደረጃን ይዛ አጠናቃለች።

ምንጭ፦ Fana Broadcasting·24 ኦገስት 2026
Ethiopian Duo Gemechu Godana and Tsige Duguma Secure Victories at Silesia Diamond League
ምስል፦ Ethiopian Duo Gemechu Godana and Tsige Duguma Secure Victories at Silesia Diamond League
Tags:#Ethiopia#Athletics#Diamond League#Gemechu Godana#Tsige Duguma
ይህንን ዜና ያጋሩ (Share with Ethiopian Diaspora)

ተዛማጅ ዜናዎች (Related Headlines)