ሰበር ዜና / BREAKING

በመተከል ዞን ግልገል በለስ በተፈጸመ ጥቃት በርካታ ሰዎች መገደላቸው ተገለጸ

ጥቃቱ በግልገል በለስ ከተማ በሚገኙ ቤተ ክርስቲያናት እና መናኸሪያ ላይ መፈጸሙን ነዋሪዎች ተናግረዋል

በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን ዋና ከተማ ግልገል በለስ በሚገኙ ቤተ ክርስቲያናት እና መናኸሪያ ላይ ማክሰኞ ነሐሴ 6 ቀን 2018 ዓ.ም. ጠዋት 12 ሰዓት ላይ በታጣቂዎች በተፈጸመ ጥቃት በርካታ ሰዎች መገደላቸውን እና መቁሰላቸውን ነዋሪዎች ለቢቢሲ ተናግረዋል።

ምንጭ፦ BBC Amharic·13 ኦገስት 2026
በመተከል ዞን ግልገል በለስ በተፈጸመ ጥቃት በርካታ ሰዎች መገደላቸው ተገለጸ
ምስል፦ በመተከል ዞን ግልገል በለስ በተፈጸመ ጥቃት በርካታ ሰዎች መገደላቸው ተገለጸ
Tags:#Ethiopia#Benishangul-Gumuz#Metekel#Security
ይህንን ዜና ያጋሩ (Share with Ethiopian Diaspora)

ተዛማጅ ዜናዎች (Related Headlines)