ሰበር ዜና / BREAKING

በአሜሪካ ለ5 ሺህ ኢትዮጵያውያን የተሰጠውን ጊዜያዊ የከለላ መብት (TPS) እንዲሰረዝ የሚያስችለውን ውሳኔ ፍርድ ቤት አጸደቀ

የቦስተን ዲስትሪክት ፍርድ ቤት ውሳኔ በርካታ ኢትዮጵያውያንን ለስደት መባረር ስጋት የሚዳርግ ነው ተብሏል

የአሜሪካ የቦስተን ዲስትሪክት ፍርድ ቤት ዳኛ ብሪያን መርፊ የትራምፕ አስተዳደር ከ5,000 በላይ ለሚሆኑ ኢትዮጵያውያን ተሰጥቶ የነበረውን ጊዜያዊ የከለላ መብት (TPS) እንዲያቋርጥ ፈቅደዋል። የዲፓርትመንት ኦፍ ሆምላንድ ሴኪዩሪቲ ጥገኝነት የሌላቸው ኢትዮጵያውያንን እንዳያባርር ከልክሎ የነበረውን እገዳ ያስነሳው ይህ ውሳኔ፡ በአሜሪካ ሕጋዊ የመኖርና የመሥራት መብት ተሰጥቷቸው የነበሩ በርካታ ሰዎችን ለስደት መባረር ስጋት የሚያጋልጥ መሆኑ ተገልጿል።

ምንጭ፦ BBC Amharic·19 ኦገስት 2026
በአሜሪካ ለ5 ሺህ ኢትዮጵያውያን የተሰጠውን ጊዜያዊ የከለላ መብት (TPS) እንዲሰረዝ የሚያስችለውን ውሳኔ ፍርድ ቤት አጸደቀ
ምስል፦ በአሜሪካ ለ5 ሺህ ኢትዮጵያውያን የተሰጠውን ጊዜያዊ የከለላ መብት (TPS) እንዲሰረዝ የሚያስችለውን ውሳኔ ፍርድ ቤት አጸደቀ
Tags:#Ethiopian Diaspora#TPS#United States#Immigration
ይህንን ዜና ያጋሩ (Share with Ethiopian Diaspora)

ተዛማጅ ዜናዎች (Related Headlines)

በአሜሪካ ለ5 ሺህ ኢትዮጵያውያን የተሰጠውን ጊዜያዊ የከለላ መብት (TPS) እንዲሰረዝ የሚያስችለውን ውሳኔ ፍርድ ቤት አጸደቀ | Hahu Post (ሀሁ ፖስት)