ኢትዮጵያ ለተመላሽ ስደተኞች የሚደረገውን የሥራና የመልሶ ማቋቋም ድጋፍ አሰፋች

በ2018 የበጀት ዓመት ከ28 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ተመላሽ ዜጎች የሥራ እድል መፈጠሩን የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር አስታወቀ።

የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር በ2018 የበጀት ዓመት የመጀመሪያ 11 ወራት ውስጥ ከ28 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ተመላሽ ስደተኞች የሥራ እድል መፈጠሩን አስታወቀ። የስራና ክህሎት ሚኒስቴር ዴኤታ አቶ ሰለሞን ሶካ እንደገለጹት፤ መንግሥት ከውጭ ሀገራት የሚመለሱ ዜጎችን መልሶ ለማቋቋምና የገቢ ምንጭ እንዲኖራቸው ለማድረግ የሚደረገውን ድጋፍ አጠናክሮ ይቀጥላል።

ምንጭ፦ Fana Broadcasting Corporate·20 ኦገስት 2026
ኢትዮጵያ ለተመላሽ ስደተኞች የሚደረገውን የሥራና የመልሶ ማቋቋም ድጋፍ አሰፋች
ምስል፦ ኢትዮጵያ ለተመላሽ ስደተኞች የሚደረገውን የሥራና የመልሶ ማቋቋም ድጋፍ አሰፋች
Tags:#Ethiopia#Migrants#Reintegration#Employment#Labor
ይህንን ዜና ያጋሩ (Share with Ethiopian Diaspora)

ተዛማጅ ዜናዎች (Related Headlines)