የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሩሲያ የታገደበት ገንዘብ ጉዳይ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሩሲያ የታገደበት ገንዘብ ጉዳይ

✈️ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሩሲያ የታገደበት ገንዘብ ጉዳይ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዓለም ዙሪያ ከተያዘበት (ከታገደበት) 90 ሚሊዮን ዶላር ውስጥ ግማሽ ያህሉ የሚገኘው በሩሲያ መሆኑን የኤቪዬሽን መረጃ ምንጭ የሆነው 'ch-aviation' ዘገበ።

አየር መንገዱ በተለያዩ የውጭ ሀገራት በሚታዩ የውጭ ምንዛሬ እጥረቶች፣ ገደቦች እና ሌሎች አስተዳደራዊ መሰናክሎች ምክንያት፣ ከውጭ ሀገራት ያገኘውን ገቢ ወደ ሀገር ቤት ለማስገባት ከፍተኛ ፈተና እየገጠመው ይገኛል።

#EthiopianAirlines #AviationNews #Ethiopia #የኢትዮጵያአየርመንገድ #BusinessNews

ምንጭ፦ ሀሁ ፖስት ዜና·16 ኦገስት 2026
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሩሲያ የታገደበት ገንዘብ ጉዳይ
ምስል፦ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሩሲያ የታገደበት ገንዘብ ጉዳይ
Tags:#Addis Ababa#Diaspora
ይህንን ዜና ያጋሩ (Share with Ethiopian Diaspora)

ተዛማጅ ዜናዎች (Related Headlines)