✈️ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሩሲያ የታገደበት ገንዘብ ጉዳይ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዓለም ዙሪያ ከተያዘበት (ከታገደበት) 90 ሚሊዮን ዶላር ውስጥ ግማሽ ያህሉ የሚገኘው በሩሲያ መሆኑን የኤቪዬሽን መረጃ ምንጭ የሆነው 'ch-aviation' ዘገበ።
አየር መንገዱ በተለያዩ የውጭ ሀገራት በሚታዩ የውጭ ምንዛሬ እጥረቶች፣ ገደቦች እና ሌሎች አስተዳደራዊ መሰናክሎች ምክንያት፣ ከውጭ ሀገራት ያገኘውን ገቢ ወደ ሀገር ቤት ለማስገባት ከፍተኛ ፈተና እየገጠመው ይገኛል።
#EthiopianAirlines #AviationNews #Ethiopia #የኢትዮጵያአየርመንገድ #BusinessNews
