የአሜሪካው ፕሬዝዳንት የዓረብ እና አፍሪካ ጉዳዮች ከፍተኛ አማካሪ ማሳድ ቡሎስ አሜሪካ ከአንድ የአፍሪካ ቀንድ ሀገር ጋር በተያያዘ ከኤርትራ ጋር ምስጢራዊ ስምምነት ወይም ድርድር እያደረገች ነው መባሉን አስተባበሉ። አማካሪው በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ላይ ባሰፈሩት ጽሑፍ አሜሪካ ከኤርትራ ጋር በመሆን በየትኛውም የቀጣናው ሀገር ላይ እንደማታሴር ገልጸዋል።
ወደ መነሻ ገጽ (Back to Home)
ዜናPolitics
አሜሪካ ከኤርትራ ጋር ምስጢራዊ ድርድር እያደረገች ነው መባሉን አስተባበለች
የፕሬዝዳንት ትራምፕ አማካሪ ማሳድ ቡሎስ አሜሪካ ከኤርትራ ጋር በመሆን በቀጣናው አገራት ላይ አታሴርም ብለዋል
ምንጭ፦ BBC Amharic·16 ኦገስት 2026
Tags:#USA#Eritrea#Horn of Africa#Diplomacy
ይህንን ዜና ያጋሩ (Share with Ethiopian Diaspora)
ተዛማጅ ዜናዎች (Related Headlines)
ዜናፖለቲካ
CPJ ለሦስት ዓመታት የታሰሩ አምስት ኢትዮጵያውያን ጋዜጠኞች እንዲለቀቁ ጠየቀ
ተቋሙ ጋዜጠኞቹ በምህረት ለመፈታት በሽብርተኝነት ተግባር መሳተፋቸውን እንዲያምኑ ጫና እየተደረገባቸው ነው ብሏል
ምንጭ፦ Addis Standard / AllAfrica·ኦገስ 17 2026
ዜናሌላ
በ2026 የመጀመሪያዎቹ ሦስት ወራት ከ50 ሺህ በላይ ኢትዮጵያውያን በምሥራቅ መስመር ተሰደዋል ተባለ
ስደቱ በአገሪቱ ባለው ኢኮኖሚያዊ አስቸጋሪ ሁኔታ እና ብዝበዛ ምክንያት መጨመሩ ተገልጿል
ምንጭ፦ Addis Standard·ኦገስ 17 2026
ዜናፖለቲካ
በባይዶኣ ከተማ በሶማሊያ ሠራዊት እና በታጣቂዎች መካከል ጠንካራ ግጭት ተካሄደ
በፈንጂ እና በከባድ መሣሪያዎች በታጀበው ግጭት በሰው ሕይወት ላይ ጉዳት መድረሱ ተነገረ
ምንጭ፦ Al Jazeera·ኦገስ 17 2026