አሜሪካ ከኤርትራ ጋር ምስጢራዊ ድርድር እያደረገች ነው መባሉን አስተባበለች

የፕሬዝዳንት ትራምፕ አማካሪ ማሳድ ቡሎስ አሜሪካ ከኤርትራ ጋር በመሆን በቀጣናው አገራት ላይ አታሴርም ብለዋል

የአሜሪካው ፕሬዝዳንት የዓረብ እና አፍሪካ ጉዳዮች ከፍተኛ አማካሪ ማሳድ ቡሎስ አሜሪካ ከአንድ የአፍሪካ ቀንድ ሀገር ጋር በተያያዘ ከኤርትራ ጋር ምስጢራዊ ስምምነት ወይም ድርድር እያደረገች ነው መባሉን አስተባበሉ። አማካሪው በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ላይ ባሰፈሩት ጽሑፍ አሜሪካ ከኤርትራ ጋር በመሆን በየትኛውም የቀጣናው ሀገር ላይ እንደማታሴር ገልጸዋል።

ምንጭ፦ BBC Amharic·16 ኦገስት 2026
አሜሪካ ከኤርትራ ጋር ምስጢራዊ ድርድር እያደረገች ነው መባሉን አስተባበለች
ምስል፦ አሜሪካ ከኤርትራ ጋር ምስጢራዊ ድርድር እያደረገች ነው መባሉን አስተባበለች
Tags:#USA#Eritrea#Horn of Africa#Diplomacy
ይህንን ዜና ያጋሩ (Share with Ethiopian Diaspora)

ተዛማጅ ዜናዎች (Related Headlines)