የአዲስ አበባ ጉዳይ በአገራዊ የምክክር ሂደት ላይ አነጋጋሪ ሆኖ መቀጠሉ ተገለጸ

ከ4 ሺህ በላይ ተሳታፊዎች በስምንት አጀንዳዎች ላይ ሲመክሩ የቆዩ ሲሆን የአዲስ አበባ ጉዳይ ስምምነት ላይ ለመድረስ አዳጋች ሆኗል።

አንድ ወር ባስቆጠረው አገራዊ ምክክር ስምንት አጀንዳዎች ላይ ሲመክሩ የቆዩት ከአራት ሺህ በላይ ተሳታፊዎች ወደ መቋጫው እየተቃረቡ ይገኛሉ። በዚህ ሂደት የአዲስ አበባ ጉዳይ ከሌሎች አጀንዳዎች በበለጠ አነጋጋሪ እና ስምምነት ላይ ለመድረስ አዳጋች ሆኖ መታየቱ ተገልጿል።

ምንጭ፦ BBC Amharic·13 ኦገስት 2026
የአዲስ አበባ ጉዳይ በአገራዊ የምክክር ሂደት ላይ አነጋጋሪ ሆኖ መቀጠሉ ተገለጸ
ምስል፦ የአዲስ አበባ ጉዳይ በአገራዊ የምክክር ሂደት ላይ አነጋጋሪ ሆኖ መቀጠሉ ተገለጸ
Tags:#Ethiopia#Addis Ababa#National Dialogue#Politics
ይህንን ዜና ያጋሩ (Share with Ethiopian Diaspora)

ተዛማጅ ዜናዎች (Related Headlines)