በሳዑዲ ዓረቢያ በኢትዮጵያውያን መካከል ከተፈጸመ ግድያ ጋር በተያያዘ ከ100 በላይ ሰዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

በሪያድ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ድርጊቱን በማህበራዊ ሚዲያ ያሰራጩ ሰዎችም መያዛቸውን አስታወቀ

በሳዑዲ ዓረቢያ በማህበራዊ ሚዲያ ቀጥታ ስርጭት ወቅት በኢትዮጵያውያን መካከል ከተፈጸመ የግድያ ወንጀል ጋር በተያያዘ ከ100 በላይ ሰዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን በሪያድ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታወቀ። በግድያው የተጠረጠረው ግለሰብ እና አምስት ግብረ-አበሮቹ መያዛቸውን የገለጸው ኤምባሲው፣ ድርጊቱን በማህበራዊ ሚዲያ ያሰራጩና ያራገቡ ከ100 በላይ ሰዎችም በሳዑዲ ፖሊስ መያዛቸውን ገልጿል።

ምንጭ፦ BBC Amharic·2 ሴፕቴምበር 2026
በሳዑዲ ዓረቢያ በኢትዮጵያውያን መካከል ከተፈጸመ ግድያ ጋር በተያያዘ ከ100 በላይ ሰዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ
ምስል፦ በሳዑዲ ዓረቢያ በኢትዮጵያውያን መካከል ከተፈጸመ ግድያ ጋር በተያያዘ ከ100 በላይ ሰዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ
Tags:#Saudi Arabia#Ethiopian Diaspora#Riyadh#Crime
ይህንን ዜና ያጋሩ (Share with Ethiopian Diaspora)

ተዛማጅ ዜናዎች (Related Headlines)