በምዕራብ ወለጋ በነዳጅ ጫኝ ተሽከርካሪዎች ላይ ጥቃት ተፈጽሞ አሽከርካሪዎች ተጠለፉ

በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ወለጋ ዞን በተፈጸመ ጥቃት ቢያንስ 9 ነዳጅ ጫኝ ቦቴዎች ሲቃጠሉ ከ8 በላይ አሽከርካሪዎች ተጠልፈዋል።

በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ወለጋ ዞን ታጣቂዎች በፈጸሙት ጥቃት ከስምንት በላይ የከባድ ተሽከርካሪ አሽከርካሪዎች መታገታቸውን እና ቢያንስ ዘጠኝ ነዳጅ ጫኝ ተሽከርካሪዎች በከፊል እና ሙሉ በሙሉ መቃጠላቸውን የኢትዮጵያ ከባድ መኪና አሽከርካሪዎች ማህበር እና የሳተላይት መረጃዎችን በማጣቀስ የተገኙ ዘገባዎች አመልክተዋል።

ምንጭ፦ BBC Amharic·14 ሴፕቴምበር 2026
Armed Attack in West Wellega Leaves Fuel Tankers Destroyed, Drivers Abducted
ምስል፦ Armed Attack in West Wellega Leaves Fuel Tankers Destroyed, Drivers Abducted
Tags:#Ethiopia#Oromia#West Wellega#Security
ይህንን ዜና ያጋሩ (Share with Ethiopian Diaspora)

ተዛማጅ ዜናዎች (Related Headlines)