በዱባይ የተካሄደው የኢትዮጵያውያን የንግድ ኤክስፖ በታላቅ ስኬት ተጠናቀቀ

በኤምሬትስ የሚኖሩ የንግድ ስራ ፈጣሪዎች ከአገር ቤት ምርት ላኪዎች ጋር አዳዲስ የስምምነት ሰነዶችን ተፈራረሙ።

በተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ዱባይ ከተማ ለሁለት ቀናት ሲካሄድ የቆየው የኢትዮጵያውያን የንግድ እና ኢንቨስትመንት ኤክስፖ በታላቅ ስኬት ተጠናቋል።

በኤክስፖው ላይ በመካከለኛው ምስራቅ የሚኖሩ ከ፭ ሺህ በላይ ኢትዮጵያውያን ተሳትፈዋል።

ምንጭ፦ ሀሁ ፖስት ዱባይ·10 ኦገስት 2026·3 ደቂቃ
በዱባይ የተካሄደው የኢትዮጵያውያን የንግድ ኤክስፖ በታላቅ ስኬት ተጠናቀቀ
ምስል፦ በዱባይ የተካሄደው የኢትዮጵያውያን የንግድ ኤክስፖ በታላቅ ስኬት ተጠናቀቀ
Tags:#Dubai#UAE#Trade
ይህንን ዜና ያጋሩ (Share with Ethiopian Diaspora)

ተዛማጅ ዜናዎች (Related Headlines)