በተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ዱባይ ከተማ ለሁለት ቀናት ሲካሄድ የቆየው የኢትዮጵያውያን የንግድ እና ኢንቨስትመንት ኤክስፖ በታላቅ ስኬት ተጠናቋል።
በኤክስፖው ላይ በመካከለኛው ምስራቅ የሚኖሩ ከ፭ ሺህ በላይ ኢትዮጵያውያን ተሳትፈዋል።
በኤምሬትስ የሚኖሩ የንግድ ስራ ፈጣሪዎች ከአገር ቤት ምርት ላኪዎች ጋር አዳዲስ የስምምነት ሰነዶችን ተፈራረሙ።
በተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ዱባይ ከተማ ለሁለት ቀናት ሲካሄድ የቆየው የኢትዮጵያውያን የንግድ እና ኢንቨስትመንት ኤክስፖ በታላቅ ስኬት ተጠናቋል።
በኤክስፖው ላይ በመካከለኛው ምስራቅ የሚኖሩ ከ፭ ሺህ በላይ ኢትዮጵያውያን ተሳትፈዋል።
