በአማራ ክልል ቀውስ በሽብር ለተከሰሱ ከ300 በላይ ግለሰቦች የይቅርታ ሰነድ የቀረበ መሆኑ ተገለጸ

የይቅርታ ሰነዱ ተከሳሾች በክልሉ ለተፈጸሙ ግድያዎችና ውድመቶች ኃላፊነት እንዲወስዱ ይጠይቃል።

በአማራ ክልል ከተከሰተው ቀውስ ጋር በተያያዘ በሽብር ወንጀል የተከሰሱ ከሦስት መቶ በላይ ፖለቲከኞች፣ ጋዜጠኞች እና ሌሎች ግለሰቦች በይቅርታ የሚለቀቁበት ሂደት ላይ መሆናቸው ተገለጸ። ቢቢሲ የተመለከተው የይቅርታ ሰነድ እንደሚያመልክተው፣ ተከሳሾቹ በክልሉ ለተፈጸሙ ግድያዎች እና ለደረሱ ጉዳቶች ኃላፊነት እንዲወስዱ ይጠይቃል።

ምንጭ፦ BBC Amharic·12 ኦገስት 2026
Ethiopia Drafts Amnesty Terms for Over 300 Detainees Linked to Amhara Conflict
ምስል፦ Ethiopia Drafts Amnesty Terms for Over 300 Detainees Linked to Amhara Conflict
Tags:#Amhara#Ethiopia#Amnesty#Human Rights
ይህንን ዜና ያጋሩ (Share with Ethiopian Diaspora)

ተዛማጅ ዜናዎች (Related Headlines)