የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ አምስተኛው ዙር የውሃ ሙሌት በታቀደው ጊዜ እና መጠን በስኬት መጠናቀቁን አስታውቋል።
ግድቡ በአሁኑ ወቅት ተጨማሪ የኤሌክትሪክ ኃይል የማመንጨት አቅሙን ያሳደገ ሲሆን፣ ለአካባቢው አገራት የሚላከው የኃይል መጠን እንደሚጨምር ተገልጿል።
ይህ ስኬት ለመላው ኢትዮጵያውያን እና ዳያስፖራው ማህበረሰብ ትልቅ የምስራች መሆኑን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር መግለጫ ያመላክታል።

