ግብፅ «በኃይል የባሕር በር ለማግኘት የሚደረጉ ሙከራዎች መቆም አለባቸው» አለች

የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ከጅቡቲ አቻቸው ጋር ባደረጉት ውይይት የአፍሪካ ቀንድ አገራት የግዛት አንድነትና ሉዓላዊነት ሊከበር እንደሚገባ አሳስበዋል።

የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ባድር አብደላቲ ከጅቡቲ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዐብዱልቃድር ሁሴን ዑመር ጋር በአፍሪካ ቀንድ የደኅንነት እና ፖለቲካዊ ሁኔታዎች ላይ ውይይት አድርገዋል። የግብፁ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ከዓለም አቀፍ ሕግ ውጭ በኃይል የባሕር በር ለማግኘት የሚደረጉ ጥረቶች መቆም እንዳለባቸው ገልጸው፣ በአፍሪካ ቀንድ የሚገኙ አገራት አንድነት፣ ሉዓላዊነት እና የግዛት አንድነት መጠበቅ እንዳለበት አሲሰበዋል።

ምንጭ፦ BBC Amharic·25 ኦገስት 2026
ግብፅ «በኃይል የባሕር በር ለማግኘት የሚደረጉ ሙከራዎች መቆም አለባቸው» አለች
ምስል፦ ግብፅ «በኃይል የባሕር በር ለማግኘት የሚደረጉ ሙከራዎች መቆም አለባቸው» አለች
Tags:#Egypt#Djibouti#Horn of Africa#Red Sea#Diplomacy
ይህንን ዜና ያጋሩ (Share with Ethiopian Diaspora)

ተዛማጅ ዜናዎች (Related Headlines)