የቀድሞ የናይጄሪያ ፕሬዝዳንት ኦሉሴጉን ኦባሳንጆ በትግራይ ድንገተኛ ጉብኝት አደረጉ

የፕሪቶሪያ ስምምነት አደራዳሪው ኦባሳንጆ ከህወሓት አመራሮች ጋር የተወያዩ ሲሆን፣ የክልሉ አስተዳደር ለድርድር ቅድመ ሁኔታዎችን ማቀረቡ ተገልጿል።

ከፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት አደራዳሪዎች አንዱ የሆኑት የቀድሞ የናይጄሪያ ፕሬዝዳንት ኦሉሴጉን ኦባሳንጆ በትግራይ ክልል ድንገተኛ ጉብኝት በማድረግ ከህወሓት ሊቀመንበር ዶክተር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል ጋር ተወያይተዋል። ህወሓት የሚመራው የክልሉ አስተዳደር ከኢትዮጵያ ፌደራል መንግሥት ጋር ውይይት ለመጀመር መሠረታዊ እና ቁልፍ ያላቸውን ቅድመ ሁኔታዎች ማቀረቡን አስታውቋል።

ምንጭ፦ BBC Amharic·25 ኦገስት 2026
የቀድሞ የናይጄሪያ ፕሬዝዳንት ኦሉሴጉን ኦባሳንጆ በትግራይ ድንገተኛ ጉብኝት አደረጉ
ምስል፦ የቀድሞ የናይጄሪያ ፕሬዝዳንት ኦሉሴጉን ኦባሳንጆ በትግራይ ድንገተኛ ጉብኝት አደረጉ
Tags:#Ethiopia#Tigray#TPLF#Obasanjo#Pretoria Agreement
ይህንን ዜና ያጋሩ (Share with Ethiopian Diaspora)

ተዛማጅ ዜናዎች (Related Headlines)